አንጋፋው የአዲስ አበባ ተግባረ ዕድ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በዛሬው ዕለት 1150 ሰልጣኞችን አስመረቀ:: The elite Polytechnic College, Addis Ababa Tegbare-id Polytechnic College, graduated 1150 trainees today.

እንኳን ደስ አላችሁ

ተግባረ ዕድ ሚዲያ 2016

አንጋፋው የአዲስ አበባ ተግባረ ዕድ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በዛሬው ዕለት 1150 ሰልጣኞችን አስመረቀ::

በመደበኛ መርሐግብር ከደረጃ 2-5 በ10 የስልጠና ዘርፍች የሰለጠኑ ተማሪዎችን በዛሬው ዕለት አስመርቋል:: የዛሬው ተመራቂዎቻችን የኮሌጁን የምዘና ፈተና በሚገባ ማጠናቀቃቸው ልዩ ያደርገዋል::

ተግባረ ዕድ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *